Monday, April 1, 2013

ማኅበረ በዓለወልድ ከማኅበረ ቅዱሳን ጋር በመተባበር የአርባምንጭ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም የአብነት ት/ቤት ግንባታ ሊያስገነባ ነው

የመሰረት ድንጋዩ በተጣለበት ቦታ

በPDF ለማንበብ እዚህ ይጫኑ 
መጋቢት ፲፭ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም. በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የማኅበረ በዓለወልድ ሰሜን አሜሪካ አህጉረ ስብከት ከማኅበረ ቅዱሳን ጋር በመተባበር በጋሞጎፋ ሃገረ ስብከት በአርባ ምንጭ ደብረጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም ያአብነት ትምሕርት ቤት ግንባታ የመሰረት ድንጋይ በሃገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤልያስ አማካኝነት የመሠረት ድንጋዩ ተጥሏል።

የፕሮጀክቱ ስም:
ለጋሙጎፋ ሀገረ ስብከት በአርባ ምንጭ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ገዳም የአብነት ትምሕርት ቤት
ግንባታ።