Monday, September 9, 2013

እንግዲህስ ለንሰሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የማኅበረ በዓለወልድ ሰሜን አሜሪካ አህጉረ ስብከት ፱ኛ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ በመልአከ ሰላም ቀሲስ ደጀኔ ሺፈራው "እንግዲህስ ለንሰሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ" በሚል የተላለፈው ትምህርት በካልጋሪ ካናዳ ሐምሌ ፳፻፭ ዓ.ም. ምዕመናን ይማሩበት እና ይጠቀሙበት ዘንድ ተዘጋጅቶ ቀርቧል።
ለመምህራችን መልአከ ሰላም ቀሲስ ደጀኔ ሺፈራው ቃለ ሕይወትን ያሰማልን።
ማኅበረ በዓለ ወልድ ሰሜን አሜሪካ