Friday, June 15, 2012

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/ ማኅበረ በዓለ ወልድ ፰ኛ ዓመት ዓመታዊ ጉባኤው በአትላንታ ይከበራል

                      ". . . እስከ ሞት ድረስ የታመንክ ሁን. . ." ራዕ. ፪ ፥ ፲

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የማኅበረ በዓለ ወልድ ሰሜን አሜሪካ 
የ፳፻፬ ዓ.ም. ፰ኛ ዓመት ጉባኤውን በጆርጂያ ዋና ከተማ በሆነችው አትላንታ ላይ ሐምሌ ፳፩  እና ፳፪ (July 28 & 29, 2012) ለማክበር በዝግጅት ላይ ይገኛል። 

እርሶም ከዚህ መንፈሳዊ መዕድ ተካፋይ እንዲሆኑ በታላቅ አክብሮት ተጋብዘዋል።

የአትላንታ ማኅበረ በዓለ ወልድ ተወካዮችን ለማነጋገር
(404) 452-8550  ወይም (404) 751-8639 ደውለው ያነጋግሩ ትኬት ከቆረጡ በኃላ በሚከተለው ኢሜል አድራሻ ያሳውቁን 
atlantambw@gmail.com ወይንም eotcmbw@gmail.com ይላኩልን 

                       አምላከ ቅዱሳን አይለየን አሜን!

No comments:

Post a Comment