Saturday, July 27, 2013

እንኳን ለ፱ኛው ዓመታዊ ጉባኤ በሰላም አደረሰን


በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አምላክ፥ አሜን። 
“የአምላካችንን ቤት ከቶ አንተውም።” ነህምያ ፲፥፴፱
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርቲያን በረ በዓለ ወልድ በሰሜን አሜሪካ ፱ኛ ዓመታዊ ጉባዔ እነሆ ለመጀመሪያ ጊዜ በካናዳ ምድር ካልጋሪ ከተማ ከመላው የአሜሪካ እና የካናዳ ከተሞች በመጡ የማኅበሩ አባላት በድምቀት በመካሄድ ላይ ይገኛል።
መላው የማኅበሩ አባላትና የማኅበረ በዓለ ወልድ ወዳጆች እንኳን በሰላምና በጤና ለዚህ ቀን አደረሳችሁ። እግዚአብሔር ጉባዔውን የበረከት ያደርግልን ዘንድ ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን።አሜን።

No comments:

Post a Comment